...
ክብርት ኢንጂነር አይሻ መሐመድ

የቦርዱ ሰብሳቢ

የመከላከያ ሚኒስትር

...
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ

ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ

የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲዔታ

...
ክቡር አቶ አብዲሳ ያደታ

አባል

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ኃላፊ

...
ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ

አባል

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር

...
አቶ አየለ ከበደ

አባል

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር

...
ዶ/ር ለማ ጉዲሳ

አባል

የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ዳይሬክተር

...
ኢ/ር አፈወርቅ ንጉሴ

አባል

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፓርክ ኮርፖሬሽን ምክትል ሥራ አስኪያጅ

...
ኢንጂነር ሞገስ ጥበቡ

አባል

የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር

...
አቶ ሙሉነህ አቦዬ

አባል

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሪስክ እና ኮምፕሊያነስ ም/ፕሬዚደንት

...
ወ/ሮ የኔውብ አያሌው

አባል

የኢ.ኮ.ሥ.ኮ የሠራተኞች ተወካይ

የቦርዱ ሥልጣንና ተግባር

  1. በዚህ አዋጅ አንቀፅ 11መሰረት ለተቆጣጣሪው ባለስልጣን መቅረብ ከሚገባቸው በስተቀር ሌሎች የፖሊሲ ጉዳዮችን ይወስናል፣
  2. የድርጅቱን ዋና ሥራ አስኪያጅ ይቀጥራል፤ ደሞዝና አበሉን ይወስናል፤ያሰናብታል፣
  3. ለድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪጅ ተጠሪ ሆኑ የሥራ ሃላፊዎችን ቅጥር፣ ምደባ እና ስንብት፣ ደሞዝና አበል ያጸድቃል፤
  4. የድርጅቱን የሥራ ፕሮግራም፣ በጀትና የውስጥ ደንብ ያፀድቃል፤ አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፤
  5. የድርጅቱን የረጅም ጊዜ ብድሮችና ክሬዲቶች ያፀድቃል፤
  6. በድርጅቱ ህልውና ላይ ወሳኝነት የሌላቸውን ቋሚ ንብረቶች ሽያጭ ያፀድቃል፤
  7. የድርጅቱ ሂሳቦችና ንብረቶች በአግባቡ መያዛቸውን ያረጋግጣል፤
  8. ለድርጅቱ ኦዲተሮች የድርጅቱን የሂሳብ መዝገቦችለተቆጣጣሪው ባለስልጣን ደግሞ ስለ ድርጅቱ ስራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርትና የሂሳብ መግለጫዎችን ያቀርባል፤
  9. የድርጅቱ ካፒታል እንዲጨምርወይም እንዲቀንስ ለተቆጣጣሪው ባለስልጣን ሐሳብ ያቀርባል፡፡

Successfully subscribe !
Already subscribe with this email !