አዳዲስ ዜናዎች

...
በኮርፖሬሽኑ እድሳት የተደረገለት ባለ 5 ወለል (G+5) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ሙሉ የህንጻ እድሳትና የዋና መግቢያ በር ግንባታ ተመረቀ

በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የታደሰው ባለ 5 ወለል (G+5) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር /ቤት ሙሉ የህንጻ እድሳትና የዋና መግቢያ በር ግንባታ ተመረቀ

የሲዳማ ህዝብ ማንነት፣ እሴት፣ ቅርስና ባህልን እንዲያንፀባርቅ ተደርጎ በሶስት ወራት ውስጥ የተጠናቀቀው እድሳቱ ቫትን ጨምሮ 511 ሚሊየን ብር ተከናውኗል።

Aug 4, 2025
...
ምክትል አፈጉባኤዋ የፕሮጀክቱን አፈጻጸም ጎበኙ

የህዝብ  ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር  የግንባታ ፕሮጀክትን የኢ... ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል  አፈጉባኤ የተከበሩ / ሎሚ በዶ ጎበኙ።

‎‎በጉብኝታቸው ወቅትም የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን(...)  ፕሮጀክቱን ከማጠናቀቂያ ጊዜው አስቀድሞ ለማስረከብ ቀንና ሌሊት ሣምንቱን ሙሉ እየሰራ መሆኑን  አድንቀዋል።

‎‎ ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያን የወከሉ የምክር ቤት አባላት የቤት ባለቤት  እንዲሆኑ

Aug 4, 2025
...
ኮርፖሬሽኑ ለሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ ኢኒሼቲቭ ተሳትፎ እና ድጋፉ እውቅና ተሰጠው

‎‎ የግብርና ሚኒስቴር የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን  እና ግሪን ዌቭ አሊያንስ ሀምሌ 13 ቀን 2017 . በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ ባዘጋጁት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መረሀ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ተሳታፊ በመሆን የበኩሉን ድጋፍ አደረገ።

‎‎በዚህ ወቅትም ኮርፖሬሽኑ ላለፉት 6 ተከታታይ ዓመታት  አገራዊ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብርን በመደገፍ ላደረገው አስተዋጽኦ  እውቅና ተሰጥቶታል።

‎‎ ኮርፖሬሽኑ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል ተጨማሪ ያንብቡ

Aug 4, 2025
...
ኮርፖሬሽኑ የልህቀት ስትራቴጂውን ለማሳከት በሚያስችል አፈጻጸም ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመራሮች 2017 በጀት አመት የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ላይ ትኩረት በማድረግ ገመገሙ።

‎‎በግምገማቸው  ኮርፖሬሽኑ ተግባራዊ ባደረጋቸው የሪፎርም ተግባራትና ፕሮጀክቶች የተመሩበት አግባብ ለተመዘገበው አመርቂ ውጤት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳበረከተ ተገልጿል።

‎‎በተጨማሪም በኮርፖሬሽኑ   ስትራቴጂክ እቅድ መሰረት 2017 በጀት አመት አፈጻጸሞች በቀጣይ አመታት  የተቀመጡ የልህቀት   ጉዞ መዳራሻ ግቦችን ለማሳካት የሚያስችሉ መሆናቸው ተገምግሟል።

Aug 4, 2025
...
‎ኮርፖሬሽኑ ሁለተኛ ዙር የፊዩውቸር ፕሮጀክት ማናጀሮችን አስመረቀ

የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን በሁለተኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 26 የፊውቸር ፕሮጀክት ማናጀሮችን አስመረቀ።

በምረቃ ፕሮግራሙ ላይ  ንግግር ያደረጉት  የኮርፖሬሽኑ  ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ

Aug 4, 2025
...
ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ ኮርፖሬሽኑ በሚገነባው ፕሮጀክት ውስጥ ተገኝተው አረንጓዴ አሻራቸውን አሳረፉ

‎‎የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በመትከል ማንሰራራት በሚል መሪ ቃል በአንድ ጀምበር 700 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ሀገራዊ መርሀ ግብ

Aug 4, 2025

Latest project

Dima - Rad Road Construction Project

Water sector / completed ____Date:Dec 9, 2022

Dima - Rad the road construction project, 60 km long, is located in Gambella National Regional State. The contractual agreement is signed on January 16, 2015, with the contract amount of Birr 874,442,881. Ethiopian Construction Design and Supervision Works Corporation is the supervisor of the project. The project is completed this year, 2020. It connects Ethiopia with south Sudan

Dima - Rad the road construction project, 60 km long, is located in Gambella National Regional State. The contractual agreement is signed on January 16, 2015, with the contract amount of Birr 874,442,881. Ethiopian Construction Design and Supervision Works Corporation is the supervisor of the project. The project is completed this year, 2020. It connects Ethiopia with south Sudan

Kuraz Irrigation Development Project

Transport sector / completed ____Date:Dec 9, 2022

The Kuraz Irrigation Development Project, which is launched in South N.N.P State at a cost of 417.7.2 million ETB, was begun in Dec 2008 E.C and completed in Aug 2010 E.C.
Successfully subscribe !
Already subscribe with this email !