
የኮርፖሬሽኑ የምገባ ማዕከል እውቅና ተሰጠው
ቀን: Aug 28, 2025
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ማህበራዊ ኃላፊነቱን ከመወጣት አንጻር ያቋቋመው “ተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል” ከአዲስ አበባ የምገባ ኤጀንሲ እውቅና ተሰጠው፡፡
ኮርፖሬሽኑ በሚገኝበት የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ባደራጀው የምገባ ማዕከል ለ200 አቅመ ደካሞች የምግብ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል፡፡
የኮርፖሬሽኑ አመራሮች እና ሠራተኞች ከደመወዛቸው በ
የታንዛኒያ የኮንትራክተሮች ምዝገባ ቦርድ አባላት የልኡክ ቡድን ኮርፖሬሽኑን ጎበኙ
ቀን: Aug 23, 2025
ልዑካኑ በጉብኝታቸው ወቅት የኮንስትራክሽን ፕሮፌሽናል ዴቨሎፕመንት ኢንስቲትዩት ፣የፕሮጀክት ማኔጅመንት የልህቀት ማዕከል እና የተለያዩ የግንባታ ማምረቻ ማዕከለችንና ፋሲሊቲዎችን ጎብኝተዋል።
የልኡክ ቡድኑ አባላትም በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽንን ለተደረገላቸው መልካም አቀባበል እና ከኮርፖሬሽኑ ለቀሰሙት ጠቃሚ ልምድ አድናቆታቸውን ገልጸዋል።

በኮርፖሬሽኑ እድሳት የተደረገለት ባለ 5 ወለል (G+5) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ሙሉ የህንጻ እድሳትና የዋና መግቢያ በር ግንባታ ተመረቀ
ቀን: Aug 4, 2025
በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን የታደሰው ባለ 5 ወለል (G+5) የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ሙሉ የህንጻ እድሳትና የዋና መግቢያ በር ግንባታ ተመረቀ
የሲዳማ ህዝብ ማንነት፣ እሴት፣ ቅርስና ባህልን እንዲያንፀባርቅ ተደርጎ በሶስት ወራት ውስጥ የተጠናቀቀው እድሳቱ ቫትን ጨምሮ በ 511 ሚሊየን ብር ተከናውኗል።

ምክትል አፈጉባኤዋ የፕሮጀክቱን አፈጻጸም ጎበኙ
ቀን: Aug 4, 2025
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የመኖሪያ ቤት ህብረት ሥራ ማህበር የግንባታ ፕሮጀክትን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ ጎበኙ።
በጉብኝታቸው ወቅትም የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን(ኢ.ኮ.ሥ.ኮ) ፕሮጀክቱን ከማጠናቀቂያ ጊዜው አስቀድሞ ለማስረከብ ቀንና ሌሊት ሣምንቱን ሙሉ እየሰራ መሆኑን አድንቀዋል።
ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያን የወከሉ የምክር ቤት አባላት የቤት ባለቤት እንዲሆኑ

ኮርፖሬሽኑ ለሀገራዊ የአረንጓዴ አሻራ ኢኒሼቲቭ ተሳትፎ እና ድጋፉ እውቅና ተሰጠው
ቀን: Aug 4, 2025
የግብርና ሚኒስቴር ፣ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እና ግሪን ዌቭ አሊያንስ ሀምሌ 13 ቀን 2017 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ ባዘጋጁት የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መረሀ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ተሳታፊ በመሆን የበኩሉን ድጋፍ አደረገ።
በዚህ ወቅትም ኮርፖሬሽኑ ላለፉት 6 ተከታታይ ዓመታት አገራዊ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ ግብርን በመደገፍ ላደረገው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጥቶታል።
ኮርፖሬሽኑ "በመትከል ማንሰራራት" በሚል
ቀን: Aug 4, 2025
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን አመራሮች የ2017 በጀት አመት የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ላይ ትኩረት በማድረግ ገመገሙ። በግምገማቸው ኮርፖሬሽኑ ተግባራዊ ባደረጋቸው የሪፎርም ተግባራትና ፕሮጀክቶች የተመሩበት አግባብ ለተመዘገበው አመርቂ ውጤት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳበረከተ ተገልጿል። በተጨማሪም በኮርፖሬሽኑ ስትራቴጂክ እቅድ መሰረት የ2017 በጀት አመት አፈጻጸሞች በቀጣይ አመታት የተቀመጡ የልህቀት ጉዞ መዳራሻ ግቦችን ለማሳካት የሚያስችሉ መሆናቸው ተገምግሟል።
ኮርፖሬሽኑ የልህቀት ስትራቴጂውን ለማሳከት በሚያስችል አፈጻጸም ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ